Telegram Group & Telegram Channel
ሁሌም ወደ ከፍታ

ሆሄ ተስፋ አዲስ አበባ 5ኛውን የኪነጥበብ ዝግጅት በዋች ህንፃ(መገናኛ) በጣዕም የምግብ አዳራሽ  በትላንትናው ዕለት እሁድ ሰኔ 16 በልዩ ድምቀት አሳልፎ ውሏል።

በዝግጅቱ ላይ በቅርቡ በሞት የተለየን የሎሬት ዶ/ር ተወልደብርሃን ገ/እግዚአብሄር ልጅ ደራሲ ሮማን ተወልደ፣
ዮሃንስ ሃ/ማርያም (ፍቅር ሰው ማህሌት፣ሰው ቀለም አምላክ እና ሌሎች የግጥምና የአጭር ልብ ወለድ ደራሲ)

መንበረ ማርያም ኃይሉ (የቃል ሰሌዳ እና የጊዜ ሰሌዳ የግጥም መድብሎች አዘጋጅ)

እንዲሁም
የተለያዩ ጋዜጠኞች፣የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል፣መቅረዝ ኪነት፣ወደግጥም የኪነጥበብ መድረክ ሃላፊዎችና አባላት ተገኝተዋል።

ፕሮግራሙ  መገናኛ ዋች ህንፃ ላይ በሚገኘው ጣዕም ባህላዊ ምግን ቤት ወሩን ጠብቆ ወሩን ጠብቆ ይቀርባል።

አብረን በጥበብ አስተውሎት ከፍ እንበል

ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን

@DBU11



tg-me.com/DBU11/5594
Create:
Last Update:

ሁሌም ወደ ከፍታ

ሆሄ ተስፋ አዲስ አበባ 5ኛውን የኪነጥበብ ዝግጅት በዋች ህንፃ(መገናኛ) በጣዕም የምግብ አዳራሽ  በትላንትናው ዕለት እሁድ ሰኔ 16 በልዩ ድምቀት አሳልፎ ውሏል።

በዝግጅቱ ላይ በቅርቡ በሞት የተለየን የሎሬት ዶ/ር ተወልደብርሃን ገ/እግዚአብሄር ልጅ ደራሲ ሮማን ተወልደ፣
ዮሃንስ ሃ/ማርያም (ፍቅር ሰው ማህሌት፣ሰው ቀለም አምላክ እና ሌሎች የግጥምና የአጭር ልብ ወለድ ደራሲ)

መንበረ ማርያም ኃይሉ (የቃል ሰሌዳ እና የጊዜ ሰሌዳ የግጥም መድብሎች አዘጋጅ)

እንዲሁም
የተለያዩ ጋዜጠኞች፣የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች፣የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ባህል ማዕከል፣መቅረዝ ኪነት፣ወደግጥም የኪነጥበብ መድረክ ሃላፊዎችና አባላት ተገኝተዋል።

ፕሮግራሙ  መገናኛ ዋች ህንፃ ላይ በሚገኘው ጣዕም ባህላዊ ምግን ቤት ወሩን ጠብቆ ወሩን ጠብቆ ይቀርባል።

አብረን በጥበብ አስተውሎት ከፍ እንበል

ሆሄ ተስፋ የኪነጥበብ ቡድን

@DBU11

BY DBU Daily News








Share with your friend now:
tg-me.com/DBU11/5594

View MORE
Open in Telegram


DBU Daily News Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram announces Anonymous Admins

The cloud-based messaging platform is also adding Anonymous Group Admins feature. As per Telegram, this feature is being introduced for safer protests. As per the Telegram blog post, users can “Toggle Remain Anonymous in Admin rights to enable Batman mode. The anonymized admin will be hidden in the list of group members, and their messages in the chat will be signed with the group name, similar to channel posts.”

The seemingly negative pandemic effects and resource/product shortages are encouraging and allowing organizations to innovate and change.The news of cash-rich organizations getting ready for the post-Covid growth economy is a sign of more than capital spending plans. Cash provides a cushion for risk-taking and a tool for growth.

DBU Daily News from us


Telegram DBU Daily News
FROM USA